ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው እና ከ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የተገኘው አንተነ ተፈራ ወደ ሸገር ከተማ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል
ሌላላኛ ፈራሚ ደግሞ ከሀላባ ከተማ ጀምሮ ጅማ አባጅፋር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና በዘንድሮው የውድድር ዘመን መቀለ ሰባ እንደርታ ያሳለፈው ሄኖክ አዱኛ የተስማማ ሁለተኛ ተጨዋች ሲሆን
በዘንድሮው የውድድር ዘመን በ አዳማ ከተማ ያሳለፉቱ ፍቅሩ አለማየሁ እና አድናና ረሺድ ሌላኛ በ ከፍተኛ ሊግ በ አዲስ አበባ ከተማ አሪፍ ጊዜ ያሳለፈው አቤል አየለ መስማማት ችለዋል



