መነሻ ገጽ Qatar-wc ባምላክ ተሰማ በኳታር የአለም ዋንጫ ላይ በዳኝነት እንደሚሳተፍ ተረጋግጧል
Qatar-wc

ባምላክ ተሰማ በኳታር የአለም ዋንጫ ላይ በዳኝነት እንደሚሳተፍ ተረጋግጧል

አጋራ
አጋራ

የኳታር የአለም ዋንጫ በቀጣይ አመት ከህዳር 12 እስከ ታህሳስ 9 ድረስ የሚካሄድ ሲሆን በዳኝነት በውድድሩ ላይ ከሚሳተፉት ውስጥ ስምንቱ ከአፍሪካ መሆናቸውን የአለም አቀፉ የእግር ኳስ የበላይ አካል ( FIFA ) ይፋ ሲያደርግ ኢትዮጵያዊው ባምላክ ተሰማ በዝርዝሩ ውሰጥ ከተካተቱት ዳኞች አንዱ መሆን ችሏል ።

ከባምላክ በተጨማሪም በአለም ዋንጫው ላይ የሚዳኙ አፍሪካውያን የሚከተሉት ናቸው

ሙስጠፋ ጎርባል ( አልጄሪያ )
ሬዱያኔ ጅያድ ( ሞሮኮ )
ፓፓ ባካሪ ጋሳማ ( ጋምቢያ )
ቪክተር ጎሜዝ ( ደቡብ አፍሪካ )
ጃኒ ሲካዝዌ ( ዛምቢያ )
ማጉኤቴ ንዲያዬ ( ሴኔጋል )
ጃኩኤስ ንዳላ ( ኮንጎ )

ባምላክ ተሰማ በ2018 የሩስያ አለም ዋንጫ ላይ በአራተኛ ዳኝነት አገልግሎ የተመለሰ ሲሆን በቅርቡ በካሜሩን አዘጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የሴኔጋል እና ቡርኪናፋሶን የግማሽ ፍፃሜን ጨዋታ ያጫወተ ሲሆን ከቀናት በፊትም ለአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ ባማኮ ላይ ማሊ ከቱኒዚያ ያደረጉትን ጨዋታ በመሀል ዳኝነት መምራት ችሎ ነበር ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
English ArticleQatar-wc

Ethiopian Broadcaster in hot waters over unauthorized broadcast of Qatar games

Ethiopia’s state-owned broadcaster, the Ethiopian Broadcasting Corporation could be on the verge...

English ArticleFIFAFrenchQatar-wc

Fatma Samoura : « Le niveau de critique atteint un point inimaginable »

Syanie Dalmat Fatma Samoura, 60, secretary general of the International Football Federation,...