በቅርቡ በጀርመን ቡንደስሊጋው ዩኒየን በርሊን መጫወት የቻለውን አማካይ በቀጣይ እናስተዋውቆታለን።

ሙሉ ስሙ ኬኒ ፕሪንስ ነቢል ሁሴን ሪዶንዶ ይባላል በእግር ኳስ አለም ሲጠራ ግን ኬኒ ፕሪንስ ሪዶንዶ ነው። እናቱ ስፔናዊ ስትሆን አባቱ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ቢሆንም የተወለደው ግን በጀርመ ሙኒክ ከተማ ውስጥ ነው። በ2007 በጀርመኗ ኦቨርፎሪግ ወጣት ቡድን ውስጥ እግር ኳስን የጀመረው ይህ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በሀቺንግ የዕድሜ ዕርከን ቡድኖች እና በሀንተር ሀቺንግ መጫወት ከቻለ በኋላ ያመራው በጀርመን ቡንደስሊጋ ወደ ሚካፈለው ዩኒየን በሮሊን ነበር።

ከዩኒየን በርሊን በኋላ ወደ ግሬሀዘር ፎርዝ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በጀርመን በሁለተኛው የቡንደስሊጋ ክለብ ኤፍ ሲ ክላውርን የሚገኘው አንድ ሜትር ከሰማንያ የሚረዝመው ይህ ተጫዋች ኢትዮጵያን በፅኑ የማገልገል ፍላጎቴ አባቴ የሀገሪቱን ታሪክ ከነገረኝ በኋላ የመጫወት ጉጉቴ ጨምሯል ሲል ይገልጻል።

ሙሉ ስሙ ኬኒ ፕሪንስ ነቢል ሁሴን ሪዶንዶ ይባላል በእግር ኳስ አለም ሲጠራ ግን ኬኒ ፕሪንስ ሪዶንዶ ነው። እናቱ ስፔናዊ ስትሆን አባቱ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ቢሆንም የተወለደው ግን በጀርመኗ ዋና ከተማ ሙኒክ ውስጥ ነው። በ2007 በጀርመኗ ኦቨርፎሪግ ወጣት ቡድን ውስጥ እግር ኳስን የጀመረው ይህ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በሀቺንግ የዕድሜ ዕርከን ቡድኖች እና በሀንተር ሀቺንግ መጫወት ከቻለ በኋላ ያመራው በጀርመን ቡንደስሊጋ ወደ ሚካፈለው ዩኒየን በሮሊን ነበር።

ከዩኒየን በርሊን በኋላ ወደ ግሬሀዘር ፎርዝ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በጀርመን በሁለተኛው የቡንደስሊጋ ክለብ ኤፍ ሲ ክላውርን የሚገኘው አንድ ሜትር ከሰማንያ የሚረዝመው ይህ ተጫዋች ኢትዮጵያን በፅኑ የማገልገል ፍላጎቴ አባቴ የሀገሪቱን ታሪክ ከነገረኝ በኋላ የመጫወት ጉጉቴ ጨምሯል ሲል ይገልጻል።
አስተያየት ይስጡ