By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ መቻል….?
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግመቻል

ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ መቻል….?

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
Share
SHARE

 

በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ የሚታይ ትልቅ አሻራ ከጣሉ ክለቦች መሀል አንዱ የሆነው መቻል ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን ለመቅጠር ከጫፍ መድረሱ ተነገረ።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ በዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ40 ነጥብና 3 ግብ 9ኛ ደረጃ ይዘው የጨረሱት መቻሎች የአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ኮንትራት መጠናቀቁን ተከትሎ ውሉን ለማራዘም የነበራቸውን ፍላጎት በመተው ከኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ጋር መደራደርን መምረጣቸው ታውቋል ።

- ማሰታውቂያ -

በዋሊያዎቹ የአሰልጣኝነት ጉዞ ዋናና ምክትል አሰልጣኝ ሆነው የሰሩት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱና አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በባህርዳር ከተማ እንደሆነው ሁሉ በመቻል ለመድገም ጫፍ መድረሳቸው አነጋጋሪ ሆኗል። አአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ባህርዳር ከተማን ሲለቅ የተተካው ኢንስትራክተር አብርሃም አሁንም ኮንትራቱ በመጠናቀቁ ከመቻል የተለያየውን አሰልጣኝ ፋሲልን ለመተካት ከጫፍ መድረሱ ገጠመኝ ነው ? ወይስ አሰልጣኝ ፋሲል የኢንስትራክተር አብርሃም መንገድ ጠራጊ የሚል ጥያቄ እንዲነሳ አድርጓል።

የመቻል አመራሮችና ኢንስትራክተር አብርሃም ድርድር በጥሩ መግባባት እየተካሄደ ሲሆን የፊፋ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም በካፍና ፊፋ ሙሉ እምነት ተጥሎት ለአህጉሪቱ ባለሙያዎች ስልጠና ለመስጠት በተደጋጋሚ ወደ ውጪ የሚወጣ መሆኑ ላይ እየተነጋገሩ መሆኑ ታውቋል።

ከሁለቱም ወገኖች የወጣ መረጃ ባይኖርም ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት የኢንስትራክተር አብርሃም ቅጥር ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ፈረሰኞቹ ዝግጅታቸውን መቼ ይጀምራሉ ?
Next Article ባህርዳር ከነማ ተጫዋች አስፈርመዋል!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችአዳማ ከተማሀዲያ ሆሳዕናየጨዋታ ዘገባ

የጨዋታ ዘገባ | ሀድያ ሆሳዕና ከሶስት ለዜሮ መመራት ተነሳስቶ ጨዋታውን በአቻ ዉጤት አጠናቋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
የጨዋታ ዘገባ | የሊጉ የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቋል
አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው አዲስ አበባከተማን ተረከበ
ሻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ከ ካኖ ስፖርት አካዳሚ በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
መቐለ 70 እንደርታ አምስት ተጨዋቾን ለማስፈረም ተስማምቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?