መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፈረሰኞቹ ዝግጅታቸውን መቼ ይጀምራሉ ?
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ፈረሰኞቹ ዝግጅታቸውን መቼ ይጀምራሉ ?

አጋራ
አጋራ

የ2015 ዓመተ ምህረት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊው ቅዱስ ጊዮርጊስ በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ይሳተፋል ።

በትናንትናው ዕለት ይፋ በተደረገው የቅደመ ማጣሪያ ድልድልም ከዛንዚባሩ “KMKM” ጋር መደልደሉ ይታወሳል ።

የቅደመ ማጣሪያው የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ከሜዳቸው ውጪ የሚያደርጉት ፈረሰኞቹ በመጪው ሰኞ ቢሾፍቱ በሚገኘው የይድነቃቸው ተሰማ አካዳሚ ዝግጅታቸውን የሚጀምሩ ይሆናል ።

ቀዳሚው ከሜዳ ውጪ የሚደረገው ጨዋታ ከነሐሴ 12 – 14 ሲደረግ የመልስ ጨዋታዎች ደግሞ ከነሐሴ 18 – 20 ባሉት ቀናት መካከል ይደረጋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...