By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ” የተጨዋቾች ደመወዝ አለመክፈል የሆቴል ክፍያ አለመፈጸምና ሰርቪሳቸውን ማስያዝ የፕሪሚየር ሊጉ ክለቦች ችግር ነው” አቶ ክፍሌ ሰይፈ /የአክሲዮን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ/
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

” የተጨዋቾች ደመወዝ አለመክፈል የሆቴል ክፍያ አለመፈጸምና ሰርቪሳቸውን ማስያዝ የፕሪሚየር ሊጉ ክለቦች ችግር ነው” አቶ ክፍሌ ሰይፈ /የአክሲዮን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ/

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

አዲሱ የክለቦች የክፍያ ስርዓትን በተመለከተ በካፒታል ሆቴል ለስፖርት ጋዜጠኞች ማብራሪያና ነግንዛቤ ማስጨበጪያ እየተካሄደ ነው።

በዚህ መርሃግብር መክፈቻ ላይ ማብራሪያ የሰጡት
አቶ ክፍሌ እንደተናገሩት ” የክፍያ ችግርና የተጨዋቾች ክስ ሊጉ ከተጀመረ ጀምሮ ያልተፈታ ችግር ነው 3 ተጨዋቾች ሲያሟሙቁ የሚታይበት ሌሎቹ ተጨዋቾች ተለምነው የሚጫወቱበት ሊግ መሆኑ መስተካከል አለበት” ሲሉ ገልጸዋል።

” 75 በመቶ ክለቦች ለተጨዋቾቻቸው ወርሃዊ ክፍያ አይከፍሉም በጥናቱ መሰረት ይሄ ከቀጠለ ሊጉን የማቆም ስጋት በመፍጠሩ ይሄ የክፍያ ስርዓት ወጥቷል” ያሉት አቶ ክፍሌ ” 16ቱ ክለቦች እንዳይዋረዱ ጥናቱ የግድ መተግበር አለበት የተጨዋች ደመወዝ ሳይከፈል ጨዋታ ቢቋረጥ ለሊጉ ትልቅ ውርደት ይሆናል የወጣው መመሪያ ይህን የሚያስወግድ እንደሚሆን አምናለሁ” ሲሉ ተናግረዋል።

” በእግርኳሱ ሙስና አለ የገንዘብ ክፍተትም አለ ለሚለው ማህበረሰባችን ምላሽ የሚሰጥ መመሪያ ነው ” ያሉት ዋና ስራ አስኪያጁ “ጥናቱ መተግበሩን የሚቆጣጠረው አዲስ ኮሚቴ ተዋቅሯል። የፌዴሬሽኑ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ሰብሳቢ አባል የሚሆኑበት ከጸረ ሙስና ፣ ከፌዴራል ፖሊስ ፣ከመረጃና ደህንነት ፣ ከሂሳብ ባለሙያዎችና ከህግ ክፍሉ የተካተተበት ጠንካራ ኮሚቴ ተዋቅሮ መመሪያው መተግበሩን በመከታተል ርምጃ ይወስዳል” ሲሉ ጥናቱ ተጀምሮ እንደሚቆሙት እንደሌሎቹ ጥናቶችና መመሪያዎች እንደማይሆን አጽንኦት ሰጥተው አብራርተዋል።

- ማሰታውቂያ -

የተፈጠረውን አደጋ ለመከላከል 6 ወር የፈጀ ጥናት ተደርጎ 16ቱም ክለቦች ጥናቱ ዘገየ ሲሉ በመመሪያው ላይ ቅሬታ እንደሌላቸው መግለጻቸው ታውቋል።

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ሱራፌል ዳኛቸው ለአሜሪካው ክለብ በይፋ ፈርሟል
Next Article የመቻል 80ኛ አመት ክብረ በዓል በያዝነው የሰኔ ወር እንደሚከበር ይፋ ሆነ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችአርባምንጭ ከተማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

አርባምንጭ ከተማ የተከላካይ አማካይ አስፈርሟል

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 2 years ago
እንየው ካሳሁን ከፋሲል ከነማ የወጣበት መንገድ አነጋጋሪ ሆኗል
የአደይ አበባ ስታዲየም የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ 99% ተጠናቀቀ
​ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ከሜዳው ውጪ የመጀመሪያ ድሉን ድሬ ላይ አስመዝግቧል፡፡
“ዋና ስራ አስኪያጁ ከተሾመ ገና 15 ቀናት አልሞሉትም ያልነበረበትን ነው የሚያወራው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?