By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሻሸመኔ ከተማ ከካምፕ የወጡትን 13 ተጨዋቾች ወደ ቡድኑ እንዲመለሱ አዘዘ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግሻሸመኔ ከተማ

ሻሸመኔ ከተማ ከካምፕ የወጡትን 13 ተጨዋቾች ወደ ቡድኑ እንዲመለሱ አዘዘ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

ሻሸመኔ ከተማ ከደመወዝ ክፍያ ጋር ተያይዞ ከቡድኑ ካምፕ የወጡትን 13 ተጨዋቾች ወደ ካሞፑ እንዲመለሱ አስጠነቀቀ።

ክለቡ በሰጠው ማሳሰቢያያ ከቡድኑ አባላት መሀል ምንተስኖት ከበደ ፣ አቤል ማሞ ፣ሀብታሙ ንጉሴ ፣ኢዮብ ገ/ማሪያም፣ አሸብር ውሮ ፣ ያሬድ ዳዊት ፣ቻላቸው መንበሩ፣ወጋየሁ ቡርቃ ፣ ሄኖክ ድልቢ ፣ አብዱልቃድር ናስር ፣ ያብሰራ ሙሉጌታ ፣ጌትነት ተስፋዬና አሸናፊ ጡሩነህ ቡድኑን እንዲቀላቀሉ ትእዛዝ ሰጥቷል።

በፕሪሚየር ሊጉ 23ኛ ሳምንት ከነገ በስቲያ ሃሙስ ከቀኑ 9 ሰዓት ከአዳማ ከተማ ጋር ጨዋታ ያለባቸው ሻሸመኔዎች በ21/8/2016 በላከው ደብዳቤ ተጨዋቾቹ በአስቸኳይ ወደ ቡድኑ ካምፕ ገብተው ለሀሙሱ ጨዋታ እንዲዘጋጁ ጠይቆ እስካሁን ባለመምጣታችሁ በክለቡ ላይ በሚፈጠረው ማንኛውም ችግር በህጉ መሰረት የሚመለከተው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እንዲያውቀው እያሳሰብን የጨዋታው ቀን ከመድረሱ አስቀድሞ ክለቡ ወዳዘጋጀው የመኖሪያ ካምፕ ተገኝታችሁ ከክለቡ ጋር እንድትነጋገሩ በጥብቅ እናሳስባለን” ሲል ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል ።

በ14/8/16 እና በ16/6/2016 በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ለመነጋነር ቀጠሮ ብንይዝም ፈቃደኛ ባለመሆን አልተገችሁም ሲል ለውይይት በሩ ክፍት መሆኑን ቢገልጽም አሰልጣኝ ዘማሪያም ወ/ጊዮርጊስ ለማስማማትና ደመወዛቸው እንዲከፈል ቢጥርም አለመሳካቱን የሚገልጹት ተጨዋቾቹ ክለቡ ያልከፈላቸው የ4 ወር ደመወዝ እንዳላቸው በመግለጽ የሚጠበቅበትን እንዲያደርግ ጠይቀዋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሁለተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Next Article የትግራይ ክልል ክለቦች ከጦርነቱ በፊት ወደነበሩበት ሊግ ከ2017 ጀምሮ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ ተላለፈ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ፊሊፕ ኦቮኖ ለብሄራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለታል !

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች
ሀትሪክ ለየት ብላ መጥታለች ነገ (ረቡዕ) ማለዳ ይጠብቋት
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ሀ የመጨረሻ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ተካሂደዋል ።
መቻል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሲረታ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ግቦች ወደ ድል ተመልሰዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?