መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ወደ ክስ ሊያመሩ ነዉ !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋር

የጅማ አባጅፋር ተጫዋቾች ወደ ክስ ሊያመሩ ነዉ !!

አጋራ
አጋራ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ከዉድድሩ እንዲሁም ከሚደረጉ ጨዋታዎች ፉክክር ባሻገር ሁልጊዜም በየአመቱ አብሮ የሚነሳዉ የክለቦች እና የተጫዋቾች የደመወዝ ዉዝግብ ሲሆን በዚህኛው አመትም አጠቃላይ ካሉት 16 ክለቦች መካከል አስራ አንዱ ክለቦች ደመወዝ በአግባቡ ለተጫዋቾቻቸው መክፈል የማይችሉ እንደሆኑ ከሊግ ካምፓኒዉ አመራሮች መካከል ባለፈዉ ሳምንት በአንድ ስብሰባ ላይ ሲገለፅ ተስተውሏል።

አሁን ደንሞ ጅማ አባጅፋር ስፖርት ክለብ ለ25 ተጫዋቾች ባልከፈለዉ የሁለት እና የሶስት ወር ደመወዝ ምክንያት ከተጫዋቾቹ ዘንድ ቅሬታ እየቀረበበት ይገኛል። ለዚህም ማሳያነት ጅማ አባጅፋር ስፖርት ክለብ በአሁኑ ሰዓት ለ5 ተጫዋቾች የሶስት ወር እንዲሁም ለ20 ተጫዋቾች ደግሞ የሁለት ወር ደመወዝ እስከ አሁን ድረስ መክፈል አለመቻሉ ተገልጿል።

በተደጋጋሚ የክለቡን አመራሮች ቢጠይቁም ትንሽ ጠብቁ ይገባላችኋል ከማለት ዉጭ ይሄ ነዉ የሚባል መፍትሄ ባለማግኘታቸዉ ምክንያት ወደ ክስ ሊያመሩ እንደሆነም ተጫዋቾቹ ገልፀዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...