መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ጅማ አባጅፋርን በቃኝ አለ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችጅማ አባጅፋር

አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ጅማ አባጅፋርን በቃኝ አለ

አጋራ
አጋራ

-አሰልጣኙ በዚህ ሰአት አዲስ አበባ አቧሬ ታቦታትን እየሸኘ ነው

-ከኢት.ቡና ጋር ያለውን ጨዋታ አይመራም

የጅማ አባጅፋሩ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ያለ ደመወዝ መስራቴ ይብቃ ብሎ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።

የፊርማ ክፍያ ግማሹ ወደ 500ሺብር እንዲሁም ይ7ወር ደመወዝ እንዳልተከፈለው በመግለጽ ለክለቡ ደብዳቤ አስገብቶ አዲስ አበባ ተመልሷል።


ለክለቡ በጻፈውና በግልባጭ ለከንቲባ ጽ/ቤት፣ ለደጋፊ ማህበሩ፣ ለሊግ ካምፓኒ በግልባጭ በደረሰው ደብዳቤ የፊርማ ክፍያና ደመወዙ ካልተከፈለው ሀሙስ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከሚደረገው ጨዋታ ጀምሮ ከቡድኑ ጋር እንደማይቀጥል አሳውቋል።

ጅማ አባ ጅፋር በደመወዝ ክፍያና በውጤት እጦት እየታመሰ ሲሆን በሊጉ በ3 ነጥብና 9የግብ ዕዳ የመጨረሻውን 13ኛ ደረጃ መያዙ ታውቋል። ክክለቡ አመራሮች መሃል አንዱ ወደሆኑት አቶ አጃኢብ አባሜጫ የግል ስልክ ብደውልም ባለማንሳታቸውጭበዚህ ጉዳይ ላይ ያለውን የክለቡን አቋም ማወቅ አልተቻለም

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...