By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሀድያ ሆሳዕና የወሳኝ ተጫዋቹን ዉል አራዝሟል!!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችሀዲያ ሆሳዕናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ሀድያ ሆሳዕና የወሳኝ ተጫዋቹን ዉል አራዝሟል!!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 5 years ago
Share
SHARE

በብዙ ወዝግብ ታጅበዉ አመቱን ያጠናቀቁት ሀድያ ሆሳዕናዎች ምንም እንኳን በሊጉ ጥሩ ጅማሮን ማድረግ ችለዉ የነበረ ቢሆንም በጊዜ ሂደት ግን ዉጤታቸዉ እንደ አጀማመራቸው ሳይሆን ቀርቶ ሊጉን በአራተኝነት ደረጃ ማጠናቃቸዉ ይታወሳል። በተጨማሪም ተጫዋቾቻቸዉ ከክለቡ ጋር በገቡት አለመግባባት ሞክንያት የመጨረሻዎቹን የሊጉን ጨዋታዎች በታዳጊ ቡድኑ ተጫዋቾች ለመጫወት ሲገደዱም ተመልክተናል።

ሀድያዎች ለቀጣዩ የዉድድር አመት የበለጠ ተጠናክረዉ ለመቅረብ ይረዳቸዉ ዘንድ አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን በዋና አሰልጣኝነት መሾማቸው ይታወቃል።

ዋና አሰልጣኝ ከሾሙ በኋላ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸዉ በመቀላቀል እና የነባር ተጫዋቾችን ዉል በማደስ ላይ የሚገኙት ሀድያዎች አሁን ደግሞ የአንበሉን ሔኖክ አርፌጮን ዉል ለተጨማሪ ሁለት አመት ማራዘማቸዉ ታዉቋል።

- ማሰታውቂያ -

የዉድድር አመቱን በጥሩ ብቃት ማጠናቀቅ የቻለዉ አማካዩ ሔኖክ ስሙ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ሲያያዝ ቢቆይም በመጨረሻም በሀድያ ቤት ለመቆየት ከስምምነት ላይ መድረሱ ተረጋግጧል።

ተጫዋቹ ዉሉን ከፈረመ በኋላ ለሀትሪክ ስፖርት በሰጠዉ አስተያየትም ” ከክለቡ አመራሮች ጋር በደንብ እንደተነጋገሩና በዉድድር አመቱ የተፈጠሩት ዉዝግቦች በቅርቡ እልባት እንደሚያገኙ በመተማመን ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ተጫዋቹን በክለቡ እንዲቆይ ያደረገዉ ሌላኛው ነገር ደግሞ ደጋፊዎች ለሱ ያላቸዉ የተለየ ፍቅር እንደሆነ የሚናገረዉ ተጫዋቹ ለክለቡ ያለው ፍቅር የላቅ እንደሆነ ሲገልፅ! ምንም እንኳን ከተለያዩ ክለቦች የእናስፈርምህ ጥያቄ ቢቀርብለትም በመጨረሻም ምርጫዉ በሀድያ ሆሳዕና ቤት መቆየት መርጫው መሆኑን ገልጸዋል ‘።

በተያያዘም ክለቡ ሀድያ ሆሳዕና በቅርቡ የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ እንደሚቀላቅል እና የነባሮቹን ዉል እንደሚያድስ ሀትሪክ ያገኘችዉ መረጃ ያመላክታል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የቅዱስ ጊዮርጊስ ቦርድ ጌታነህ ከበደና አቤል እንዳለ በስምምነት እንዲለቁ ወሰነ
Next Article “ኢትዮጵያ ውስጥ ሕልሜን አሳክቻለሁ፤ በአፍሪካ መድረክ ከፋሲል ጋር አዲስ ታሪክ ማፃፍን እመኛለሁ”ሚኬል ሳማኪ (ፋሲል ከነማ)

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ፍፁም ጥላሁን የሁለት ጨዋታ እገዳ ሲጣልበት አብርሃም ጌታቸው፣ ድልአዲስ ገብሬ፣ ፍፁም ፍትዓለው እና አሸናፊ ጥሩነህ እያንዳዳቸው የአንድ ጨዋታ እገዳ ተጥሎባቸዋል

Fitsum Nigusse By Fitsum Nigusse 9 months ago
የደቡብ ክልል ካስትል ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች
ወልዋሎ ከአራት ተጫዋቾች ጋር ሊለያይ ነው
​ዝውውር | መድሀኔ ታደሰ ለመቐለ ከተማ ፊርማውን አኖረ
ክለቦች ተጨዋቾችን ባለመልቀቃቸው ዝግጅት ማድረግ አልቻልኩም”-የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ክለቦች ተጨዋቾችን ያለመልቀቃቸው ብሔራዊ ቡድኑ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ለሚያደርገው ዝግጅት እንቅፋት መፍጠሩን የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ተናገሩ።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?