ቅዱስ ጊዮርጊስ የመስመር አጥቂውን ተገኑ ተሾመን ውል ለማራዘም ከስምምነት መድረሱ ይፋ ሆኗል።
በክለቡ የታዳጊ ቡድን አልፎ በዋናው ቡድን መጫወት የቻለው ተገኑ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ውል የፈረመው።
ተገኑ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በ2014 እና በ2015 አሳክቷል።

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመስመር አጥቂውን ተገኑ ተሾመን ውል ለማራዘም ከስምምነት መድረሱ ይፋ ሆኗል።
በክለቡ የታዳጊ ቡድን አልፎ በዋናው ቡድን መጫወት የቻለው ተገኑ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ውል የፈረመው።
ተገኑ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በ2014 እና በ2015 አሳክቷል።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
