By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 2 years ago
Share
SHARE

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

በሳምንቱ በተደረጉት ጨዋታዎች አራት ተጫዋቾች የቀይ ካርድ የተመለከቱ ሲሆን ከነዚህም መካከል የተጋጣሚ ቡድን ተጫዋችን በመማታት ከሜዳ የተሰናበቱት የቅዱስ ጊዮርጊሱ ሞሰስ ኦዶ እንዲሁም የወልቂጤ ከተማው ተስፋዬ መላሱ የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ እና እያንዳንዳቸው የ3 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል ።

 

በተጨማሪም የሀምበሪቾ ዱራሜው ቴዎድሮስ በቀለና የመቻሉ ግሩም ሀጎስ የ3 ጨዋታ እና የ3ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል ።

- ማሰታውቂያ -

በስድስት ክለቦች ላይም የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፏል።  መቻል(አራት ተጫዋቾች)፣ አዳማ ከተማ(አምስት ተጫዋቾች)፣ ባህርዳር ከተማ(ስምንት ተጫዋቾች)፣ ወልቂጤ ከተማ(አራት ተጫዋቾች) በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ ክለቦቹ 5 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲከፍሉ ተወስኗል ፡፡

በተጨማሪም ኢትዮጵያ ቡና ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም አዳማ ከተማ ደጋፊዎቻቸው ያልተገባ ባህሪ አሳይተዋል በሚል የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል ።

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከባህርዳር ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የእለቱ ዳኞችን አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸውና የውሀ መጠጫ ፕላስቲክ ጠርሙስ ወደሜዳ ስለመወርወራቸው ሪፖርት ቀርቧል ያለው ኮሚቴው የክለቡ ደጋፊዎች አፀያፊ ስድብ በመሳደባቸው በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መሠረት 50 ሺህ ብር እንዲሁም ቁሳቁስ ወደ ሜዳ በመወርውራቸው 25 ሺህ ብር በድምሩ 75 ሺህ ቅጣት ክለቡ ተቀጥቷል ብሏል ።

እንዲሁም አዳማ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በነበረው ጨዋታ የክለቡ ደጋፊዎች የዕለቱ ዳኞችን አፀያፊ ስደብ በመሳደባቸውና ከዚህ በፊት አፀያፊ ስደብ በመሳደብ ከተቀጡት ቅጣት ሊታረሙ ባለመቻላቸው 75 ሺህ ብር ሲቀጣ የተጋጣሚው የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎችም የራሳቸውን ቡድን ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ለመደባደብና የሀይል ጥቃት ለማድረስ ስለመሞከራቸው ሪፖርት በመቅረቡና ከዚህ ቀደም ከተቀጡት ቅጣት ሊታረሙ ባለመቻላቸው ክለቡ የ100 ሺህ ብር ተቀጥቷል ሲል የውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴው ይፋ አድርጓል ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | ባህርዳር ከተማ ከአራት ዓመታት በኋላ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸንፏል
Next Article የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

​በካፍ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንደሚያሸንፉ ኢሳ ሀያቱ ተናገሩ

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
መቻል ሶስት ተጨዋቾች አስፈረመ
ለካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት ፍክክር ኢትዮጵያ አቶ ጁነዲን ባሻህ በመጨረሻው ሠዓት ራሳቸውን ከፉክክሩ ዉጪ(ሪዛይን) አርገዋል
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ በእዮብ አለማየሁ የሀትሪክ ጎሎች ፋሲልን አሸንፏል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?