By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችአትሌቲክስ

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አካውንት ታገደ

ዮሴፍ ከፈለኝ
ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
Share
SHARE

የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ቢኒያም ምሩጽ ህጋዊ መስመሩን ባልጠበቀ መልኩ ያለኔ ፍቃድ ወጪ የተደረገበትን የፌዴሬሽኑን አካውንት ማሳገዳቸው ታውቋል።

ፌዴሬሽኑ የሂሳብ አካወንቱ በፕሬዝዳንቱ አቶ ቢኒያም ምሩጽ በአቃቤ ነዋይዋ ወ/ሮ አለምነሽ ፈጠነና በጽ/ቤት ሃላፊዋ ወ/ሮ እታፈራሁ ገብሬ ፊርማ የሚንቀሳቀስ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ከሌሉ በሁለቱ ፊርማ እንዲወጣ ፈቃድ የሰጡበት ማዕተምና ፊርማቸው ያረፈበት የማረጋገጫ ደብዳቤ ለባንኩ ቀርቦ ገንዘቡ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ታውቋል።

ከሰሞኑ ግን በአመራሮቹ መሃል በተነሳው አለመግባባት አቃቤ ነዋይዋና የጽ/ቤት ሃላፊዋ ያለ አቶ ቢኒያም እውቅና ውጪ ፈቃድ የተሰጠበት ደብዳቤ ሳያቀርቡ ወደ 50ሺህ ብር አካባቢ ወጪ በማድረጋቸው አቶ ቢኒያም አካውንቱን ማሳገዳቸው ታውቋል። ባንኩም ያለ መመሪያ ያለ ህጋዊ መንገድ ገንዘቡ የወጣበትን አካሄድ እየመረመረ መሆኑም ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

ባለፈው ቅዳሜ በቫይብስ ሆቴል ሊካሄድ የነበረውን ጠቅላላ ጉባኤና ምርጫ በመደበኛ ፍ/ቤት ያሳገዱት አምስቱ አመራሮች በዋና ጸሃፊውና ምልዓተ ጉባኤ ሳይሟላ ጉባኤው እንዲካሄድ በፈቀዱ አራት የስራ አስፈጻሚዎ ኮሚቴ አባላቶች ላይ ክስ መመስረቱ ይታወሳል። ጉባኤውን ከፈቀዱ አራቱ ተከሳሾች ሁለቱ ለፕሬዝዳንትነት ሁለቱ ለስራ አስፈጻሚነት የሚወዳደሩ መሆናቸው የደረሰን መረጃ ያስረዳል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By ዮሴፍ ከፈለኝ
Follow:
Editor at Hatricksport
Previous Article ሁለት ተጫዋቾች የአራት ጨዋታዎች ዕገዳ ሲጣልባቸው ሶስት ክለቦች የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
Next Article ኢትዮጵያ ቡና ጎልደን ድራገንን የተሰኘውን ዘመናዊ አውቶቢስ ተረከበ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችአዳማ ሲቲ ካፕ ዋንጫ

የአዳማ ሲቲ ካፕ ምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

ዳዊት ብርሀነ By ዳዊት ብርሀነ 6 years ago
ሪፖርት | በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና እና ደደቢት ድል ቀንቷቸዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመጨረሻ ውሳኔ አሰልጣኙን ወደ አዲስ አበባ መልሷል
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስምንተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ! እና 29ኛ ሳምንት የፕሮግራም ለውጥ
ባህርዳር ከተማ ከሀዋሳ ከተማ ጋር አቻ ሲለያዩ ፤ ሲዳማ ቡናም ወደ አሸናፊነት መመለስ የቻለበትን ዉጤት አስመዝግቧል !!
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?