By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ2017 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የ2017 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 1 year ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ሽመክት ጉግሳ(ኢትዮ ኤሌትሪክ ) የመታወቂያ ቁጥር እሁድ መስከረም 12 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ1ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 84 ኛ ደቂቃ ላይ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 66 በተቁ 1 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. አበበ ጥላሁን(አርባምንጭ ከተማ) የመታወቂያ ቁጥር አርብ መስከረም 10 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከድሬደዋ ከተማ ጋር ባደረገው የ1ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 83 ኛ ደቂቃ ላይ የጠብ አጫሪነት ወይም የሃይለኝነት ድርጊት በመፈጸም በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 64 በተቁ 2 (U) መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል የ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

3. አስጨናቂ ፀጋዬ(ሀዲያ ሆሳዕና) የመታወቂያ ቁጥር አርብ መስከረም 10 2017 ዓ.ም. ክለቡ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ባደረገው የ1ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 54 ኛ ደቂቃ ላይ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 2 አንቀፅ 35 በተቁ 1 (መ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የ ውድድር አመራርና ስነ- ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

4.አዳማ ከተማ ክለቡ ከከስሁል ሽረጋር በነበረው የIኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ ቅድመ ስብሰባ ወቅት ስለመቅረቱ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ክለቡ ለፈፀመው ጥፋት በፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ ክፍል 1 አንቀፅ 10 ተቁ 7 መሰረት ብር 5000/አምስት ሺህ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የጨዋታ ዘገባ | የተባረክ ሄፋሞ ብቸኛ ግብ ሀዋሳ ከተማን የደርቢው አሸናፊ አድርጓል
Next Article ፈረሰኞቹ የቀድሞ ግብ ጠባቂያቸውን አስፈርመዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ከፍተኛ ሊግ የማጠቃለያ የደረጃ ጨዋታ |  ከድሬዳዋ የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ /LIVESCORE/

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
ኢትዮጵያ ቡና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!
“በአንድ ግብ ብቻ ተወስኜ መቅረትን አልፈልግም፤ ወላይታ ድቻ ተሻሽሏል፤ እስከ 4ኛ ባለው ደረጃም ሊጉን ሊያጠናቅቅ ተዘጋጅቷል”በረከት ወልዴ /ወላይታ ድቻ/
የብሄር ስም ያላቸው ክለቦች ስማቸውን ሳይቀይሩ ሊጉ መጀመሩ ፌዴሬሽኑና ሊግ ኩባንያውን አወዛግቧል..
የጨዋታ ዘገባ | የአዳማ ከተማ እና የሀዋሳ ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?