መነሻ ገጽ ሉሲዎቹ ሉሲዎቹ የስፖርት ትጥቅ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል
ሉሲዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ሉሲዎቹ የስፖርት ትጥቅ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል

አጋራ
አጋራ

ለኢትዮጵያ የሴቶች ብሄራዊ ቡድን በጨዋታ ጊዜ በሚከሰት ግጭት ጡት ላይ የሚደርስ አደጋን ለመከላከል የሚረዳ የጡት ግጭት መከላከያ ( የስፖርት ብራ ) በቦስተን ነዋሪ ከሆኑት ከአቶ ዳዊት ጌታቸው በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዳራሽ የፌደሬሽኑ ፀሀፊ አቶ ባህሩ ጥላሁን ፤ የብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ብርሀኑ ግዛው እና አምበሏ ሎዛ አበራ በተገኙበት ተበርክቶላቸዋል ።

ድጋፉን ያደረጉት አቶ ዳዊት ጌታቸው በወቅቱ እንደገለፁት የትጥቅ ድጋፉ የተለያየ መጠን ያለው ሆኖ ለ30 የቡድኑ አባላት የሚያገለግል ነው ብለዋል ፤ በተጨማሪም ለቡድኑ ድጋፍ ማድረግ የጀመሩት ከ8 አመት በፊት ጀምሮ መሆኑን ያሁኑ ድጋፍም ለ4ኛ ጊዜ ያደረጉት እንደሆነ ከዚህ በኋላም ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...