የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
1. ሚኪያስ በዳሶ (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮጵያ ቡና-ነገሌ አርሲ
- ኢትዮጵያ ቡና-ወላይታ ድቻ
- ነገሌ አርሲ-ኢትዮጵያ ቡና
- ኢትዮጵያ ቡና-ባህርዳር ከተማ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ ቡና
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
2. በፍቃዱ አስረሰኸኝ ( ኢትዮ ኤሌትሪክ ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮጵያ ቡና-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮጵያ መድን -ኢትዮ ኤሌትሪክ
- መቻል-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ ቡና
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
3. በረከት ወልደዮሐንስ (ኢትዮ ኤሌትሪክ ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -አርባምንጭ ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- መቻል-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ-ምድረ ገነት ሽረ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ ቡና
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
4. አሸናፊ ጥሩነህ (ኢትዮ ኤሌትሪክ ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ባህርዳር ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮጵያ መድን -ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ፋሲል ከነማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ድሬደዋ ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
- ኢትዮ ኤሌትሪክ -ኢትዮጵያ ቡና
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
5. ተመስገን ብርሃኑ (ሀዲያ ሆሳዕና) ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።
- ባህርዳር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ሸገር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
- ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀዲያ ሆሳዕና
- ሀዲያ ሆሳዕና-ምድረ ገነት ሽረ
- ኢትዮጵያ መድን -ሀዲያ ሆሳዕና
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
6. ፍሬዘር ካሳ (መቐለ 70 እንደርታ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- መቐለ 70 እንደርታ-ፋሲል ከነማ
- ባህርዳር ከተማ-መቐለ 70 እንደርታ
- መቐለ 70 እንደርታ-ኢትዮጵያ ቡና
- መቐለ 70 እንደርታ-ድሬደዋ ከተማ
- ሃዋሳ ከተማ-መቐለ 70 እንደርታ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
7. ሃቢብ ከማል (ነገሌ አርሲ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።
- ነገሌ አርሲ-ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ነገሌ አርሲ-አዳማ ከተማ
- ሀዲያ ሆሳዕና-ነገሌ አርሲ
- ነገሌ አርሲ-ወላይታ ድቻ
- ባህርዳር ከተማ-ነገሌ አርሲ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 15ዐዐ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
8. አዲሱ ተስፋዬ (ምድረ ገነት ሽረ ): ከታች በተጠቀሱት 10 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ፡፡
- ምድረ ገነት ሽረ -መቐለ 70 እንደርታ
- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ‐ምድረ ገነት ሽረ
- ምድረ ገነት ሽረ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
- ምድረ ገነት ሽረ -ሲዳማ ቡና
- ምድረ ገነት ሽረ -ሃዋሳ ከተማ
- ምድረ ገነት ሽረ -ባህርዳር ከተማ
- ኢትዮጵያ ቡና-ምድረ ገነት ሽረ
- ምድረ ገነት ሽረ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
- ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-ምድረ ገነት ሽረ
- ምድረ ገነት ሽረ-ፋሲል ከነማ
ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 2 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 2000 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
9. ኢትዮ ኤሌትሪክ ክለቡ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ23 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮ ኤሌትሪክ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- አሸናፊ ጥሩነህ
- ናትናኤል ዱባለ
- በረከት ወልደዮሐንስ
- በፍቃዱ አስረሰኸኝ
- አቤል ሀብታሙ
- ቢንያም በቀለ
- አብነት ተስፋዬ
- ሐብታሙ ሸዋለም
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
10. ኢትዮጵያ መድን ክለቡ ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ባደረገው የ23 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ መድን ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- ንጋቱ ገ/ስላሴ
- በረከት ካሌብ
- ብሩክ ሙሉጌታ
- ፋሲል ገብረሚካአል
- አብዱ ሞሐመድ
- አለልኝ ሙሉነህ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ / አምስት ሺ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
11. ወላይታ ድቻ ክለቡ ከሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው የ23 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የወላይታ ድቻ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
- መሳይ ሰለሞን
- በፍቃዱ ህዝቄል
- ውብሸት ክፍሌ
- ያሬድ ዳርዛ
- ሙሉቀን አዲሱ
- ካዲሚ ዲያዬ
በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ / አምስት ሺ / እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
አስተያየት ይስጡ