By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ድሬዳዋ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ እና የነባር ተጫዋቾቹን ውል እያራዘመ ነው
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ እና የነባር ተጫዋቾቹን ውል እያራዘመ ነው

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE

አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን በማስፈረም ወደ ዝውውር የገባው ድሬዳዋ ከተማ አዳዲስ እና የነባር ተጫዋቾችን ውል ማራዘም ጀምሯል።

መሀመድ ኑር ናስር፣ አህመድ ረሺድ፣ አብዱሰላም ዩሱፍ አዲስ ቡድኑን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች ሲሆኑ አምና ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው ግብ ጠባቂ አብዩ ካሳዬም ውሉን አራዝሟል።

ባለፉት ሁለት አመታት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያሳለፈው የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች መሐመድ ኑር ናስር በጉዳት ምክንያት የተጠበቀውን ያህል በቡና ቤት ጎልቶ ባይወጣም በተሰለፈባቸው 15 ጨወታዎች ላይ 6 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ሌላ ክለቡን የተቀላቀለው ሁለገቡ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው እና የቀድሞ የድሬ ከተማ ተጫዋች አህመድ ረሺድ (ሽሪላ) ሲሆን አህመድ ረሺድ አምና እና ካቸምና ከአዳማ ጋር ጥሩ ጊዜ አሳልፏል፣ ሌላው ፈረሚ የግራ መስመር ተከላካዩ አብዱሰላም ዩሱፍ ነው አብዱሠላም ከሀምበሪቾ ጋር ምንም የተሳካ የውድድር አመት ባያሳልፍም በግሉ ጥሩ እንቅስቃሴ በማድረግ በይታገሱ አይን ውስጥ መግባት ችሏል።

ውላቸውን ካራዘሙት የአምና ተጫዋቾች ውስጥ አንዱ የሆነው ወጣቱ ግብ ጠባቂ አብዩ ካሳዬ ሲሆን አብዩ በዘንድሮ የውድድር ዓመት አሳማኝ ብቃቱን በማሳየት የመጀመሪያ የቡድኑ ግብ ጠባቂ መሆኑ ይታወሳል።

- ማሰታውቂያ -

ሁሉም ተጫዋቾች ሁለት አመት ለመቆየት የፈረሙ ሲሆን ነገ የ2017 ዓ.ም የቅድመ ውድድር ዝግጅት በአዳማ ከተማ የሚጀምሩ ይሆናል።

 

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ባህር ዳር ከተማ አምስት ተጫዋቾችን ከተስፋ ቡድን አሳድጓል!
Next Article የመሀል ተከላካዩ የአብስራ ሙሉጌታ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተመለሠ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንቻንዋልያዎቹ

​የኢትዮጵያ የቻን ብሔራዊ ቡድን ተበተነ

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ለማሰልጠን ተስማማ
የ2011 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ ውጤት /LIVESCORE/ ይከታተሉ
አህመድ ረሺድ እና ኢትዮጵያ ቡና ይለያዩ ይሆን??? ከአህመድ ረሺድ ጋር የተደረገ ቆይታ/EXCLUSIVE INTERVIEW/
ሲዳማ ቡና የተጫዋቹን ውል አራዝሟል !
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?