መነሻ ገጽ መከላከያ ዓለምአንተ ካሳ ወደ መከላከያ አምርቷል !!
መከላከያቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ዓለምአንተ ካሳ ወደ መከላከያ አምርቷል !!

አጋራ
አጋራ

የተከላካይ አማካዩ ዓለምአንተ ካሳ ኢትዮጵያ ቡናን በመልቀቅ ወደ መከላከያ ማምራቱ ዕርግጥ ሆኖአል።

በተገባደደው የዉድድር አመት ከከፍተኛ ሊግ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደግ የቻሉት መከላከያዎች በቀጣዩ አመት በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው ለመቅረብ ይረዳቸዉ ዘንድ የተለያዩ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸዉ በመቀላቀል ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል። ከዚህ በተጨማሪም በዛሬዉ ዕለት የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹን ዓለምአንተ ካሳ ማስፈረማቸዉ ተረጋግጧል።

ያለፉትን ሁለት የዉድድር አመታት ከቡናማዎቹ ጋር ማሳለፍ የቻለዉ የቀድሞዉ የደደቢት እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጫዋች ዓለምአንተ ካሳ ከቀጣዩ የዉድድር አመት ጀምሮ በመከላከያ መለያ የምንመለከተው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...