መነሻ ገጽ መከላከያ መከላከያ ወሳኝ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
መከላከያቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መከላከያ ወሳኝ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

በዝዉዉር ገበያዉ ላይ በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘዉ መከላከያ በዛሬው ዕለት ደግሞ ወሳኝ የፊት መስመር አጥቂ እና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ወደ ስብስቡ መቀላቀሉ ተረጋግጧል።

ከዚህ ቀደም ለሀዋሳ ከተማ ፣ ሰበታ ከተማ እንዲሁም ወሌቂጤ ከተማ መጫወት የቻለዉ ግዙፉ አጥቂ እስራኤል እሸቱ (ካቻ) እና በክረምቱ የዝዉዉር መስኮት ረጅም አመታትን ከቆየበት ቅዱስ ጊይርጊስ ጋር ከተለያየ በኋላ ወደ አዳማ ከተማ አምርቶ የነበረዉ ምንተስኖት አዳነ በዛሬዉ ዕለት ለአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ቡድን መከላከያ ለአንድ አመት ከግማሽ ለመጫወት ፊርማቸዉን ማኖራቸዉ ተረጋግጧል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...