መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ የኢትዪጵያ ከ 23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሰፊ ጎል አሸነፉ !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዪጵያ ከ 23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሰፊ ጎል አሸነፉ !

አጋራ
አጋራ

ዛሬ ረፋድ ላይ በአዳማ አበበ በቂላ ስታዲየም በተካሄደው መርሀ ግብር ጨዋታቸውን ያደረጉት የኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ቡድን የ አዳማ ከተማ ወጣት ቡድንን 7 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፈዋል ።

አዳማ ከተማዎች ቀድመው በ ዮሴፍ ታረቀኝ ግብ ቢመሩም የኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ቡድን አከታትለው ባስቆጠሩት ጎሎች ማሸነፍ ችለዋል ።

ለ ኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ቡድን አቡበከር ናስር ፣ ዊሊያም ሰለሞን ፣ አብድልሀፊዝ ቶፊቅ ፣ ስንታየሁ መንግስቱ ፣ ሙህዲን ሙሳ ፣ ሀይሌ ገብረ ትንሳኤ እና ቸርነት ጉግሳ የ ማሸነፊያውን ጎሎች ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል ።

የ ኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ቡድን ነገ ረፋድ ወደ ባህር ዳር ከተማ እንደሚያቀኑ ይጠበቃል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...