የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የጋና ብሔራዊ ቡድን እና የአሻንቲ ኮቶኮ ግብ ጠባቂ የሆነውን በቻን የሐገራት የጋና ብሔራዊ ቡድን ቋሚ በረኛ እና ምክትል አንበል Ibrahim Danlad እና ብሩንዲያዊ የፊት አጥቂ Nkurunziza Alfred Umurundi ጋር የውል ስምምነት አድርጓል።
በቀጣይ ሳምንት ሁለቱም ተጫዋቾች ለኢትዮጵያ ቡና ለሁለት ዓመት የሚያቆያቸውን የውል ስምምነት በእግር ኳስ ፌዴሬሽን በመገኘት ውላቸውን ያፀድቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።



