By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አርባምንጭ ከተማ ሁለት የውጭ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችአርባምንጭ ከተማመቻል

አርባምንጭ ከተማ ሁለት የውጭ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 2 years ago
Share
SHARE

አርባምንጭ ከተማ ቶጓዋዊ ግብ ጠባቂና ጋናዊ የመሃል ተከላካይ በዛሬው ዕለት አስፈርሟል

የተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ስብስባቸው በማጠናከር ላይ የሚገኘው አርባምንጭ ከተማ እግርኳስ ክለብ አዞዎቹ የቶጎ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋች ኢድሪሳ ኦጎጆንና ጋናዊ እስቲፈን ባዱ አስፈርመዋል።

ባለፉት አራት የውድድር ዘመናት ኢንተንቴ ከተባለ የሀገሩ ክለብ ጋር ቆይታ የነበረውና ከዚህ ቀደም ለቶጎ የእድሜ ዕርከን ብሔራዊ ቡድኖች እንዲሁም በአሁኑ ወቅት የዋናው ብሄራዊ ቡድን የግብ ጠባቂው ለክለቡ ፊርማውን አኑሯል ።

በዋና አስልጣኝ በረከት ደሙ የሚመራው ክለብ ሌላኛውን 6ኛውን ፈራሚ አድርጎ ጋናዊውን ከዚህ ቀደም በጋና አሻንቲ ኮቶኮ በተባለ ክለብ በውድድር ዓመቱ ምርጥ ተከላካይ በመባል የተመረጠውንና በ2016 ዓ/ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በመቻል ቤት 29 ጨዋታዎችን ማከናወን የቻለውን እስቲፈን ባዱን አስፈርሟል።
አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ በፕሪሚየር ሊጉም ብርቱ ተፎካካሪ ለመሆንና ጥንካሬውን ለማስቀጠል የክለቡ ነባር ተጨዋቾችን ውል በማደስና አዳዲስ ተጨዋቾችን ወደክለቡ የማቀላቀል ስራውን አጠናክሮ ቀጥሏል ።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ” እግርኳስን ለቅቄም ለውጥ አልመጣም አሁንም በሰልፍና በጩኧት ተሸንፌ ሃላፊነቴን አለቅም ” ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ / የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት/
Next Article ኢትዮጵያ ቡና ናይጄሪያዊ ተጫዋች አስፈረመ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማባህርዳር ከተማአዳማ ከተማፋሲል ከነማየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ወንድማማቾች ደርቢ በአቻ ዉጤት ሲጠናቀቅ ፤ በተመሳሳይ አዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማም ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት ደምድመዋል !!

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 2 years ago
ፍቅሩ ተፈራ የደቡብ አፍሪካው ማማሎዲ ሰንዳውንስ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ከባድ ፈተና ይጠብቃቸዋል ሲል አስጠነቀቀ፤”በጣም ዝነኛ፣ታላቅና ውጤታማ መሆኑ በራሱ ቅ.ጊዮርጊስ ምን አይነት ክለብ እንደሆነ ይናገራል።”
የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ 4ኛ ሳምንት ውጤት መግለጫ 
ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ ቀናችን እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ
አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን ይዘናል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ 22ኛ ሳምንት ጨዋታ የቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ/live score
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?