መነሻ ገጽ አዲስአበባ ከተማ አዲስአበባ ከተማ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!
አዲስአበባ ከተማዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

አዲስአበባ ከተማ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

ባሳለፍነዉ የዉድድር አመት ከከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ የአንደኝነት ደረጃን በመያዝ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደግ የቻሉት አዲስአበባ ከተማዎች አማካዩን ዋለልኝ ገብሬ ማስፈረማቸዉ ተረጋግጧል።

በ2013 የዉድድር አመት አጋማሽ ላይ ጅማ አባጅፋርን ተቀላቅሎ የነበረዉ አማካዩ ስድስት ወራትን ቆይታ ካደረገበት ጅማ ጋር ምንም እንኳን ቀሪ የ6 ወር ኮንትራት ቢኖረውም በስምምነት በመለያየት በዛሬው ዕለት ለመዲናዉ ክለብ የአንድ አመት ዉል መፈረሙ ታዉቋል።

የአማካይ ስፍራ ተጫዋቾች የሆነው ዋለልኝ ገብሬ ጅማ አባጅፋር ከገባበት አጣብቂኝ ውስጥ ወጥቶ በሊጉ እንዲቆይ ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጉ ይታወሳል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...