መነሻ ገጽ አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ 15ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድቡ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ይካሄዳሉ !!
አዲስ አበባ ከተማ ዋንጫዜናዎች

15ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድቡ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ይካሄዳሉ !!

አጋራ
አጋራ

በምድብ ሁለት የመጨረሻ ጨዋታ ቀን 8:00 ሰዓት ላይ አስቀድመው መዉደቃቸዉን ያረጋገጡት አዳማ ከተማዎች ወደ ግማሽ ፍፃሜዉ ለማለፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ከሚያስፈልጋቸው ፋሲል ከነማ ጋር ጨዋታቸውን በአበበ በቂላ ስታዲየም የሚያደርጉ ይሆናል።

አፄዎቹ ወደ ግማሽ ፍፃሜዉ ለማለፍ ጨዋታውን የግድ ማሸነፍ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ምንም እንኳን አዳማ ከተማን ቢያሸንፉ ባህርዳር ከተማ ከተጋጣሚው ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ነጥብ የሚጋራ ወይም የሚያሸንፍ ከሆነ አፄዎቹ ከ15ኛዉ አዲስአበባ ከተማ ዋንጫ ዉጭ የሚሆኑ ይሆናል።

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ አስቀድመው ወደ ግማሽ ፍፃሜዉ ማለፋቸን ያረጋገጡት ፈረሰኞቹ ከ ባህርዳር ከተማ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚጠበቅ ሲሆን የጣና ሞገዶቹ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለመቀላቀል ከጨዋታዉ አንድ ነጥብ በቂያቸዉ ሲሆን በአንፃሩ ፋሲል ከነማ ከአዳማ ከተማ ጋር በሚኖረው ጨዋታ ነጥብ የሚጥል ከሆነ ባህርዳር ከተማዎች በየትኛውም ዉጤት ወደ ቀጣዩ ዙር የሚቀላቀሉ ይሆናል።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...