መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የአቋም መግለጫ አወጣ !
ዜናዎች

የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የአቋም መግለጫ አወጣ !

አጋራ
አጋራ

 

እንደሚታወቀው የኢትዬጽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሰኔ 5 ባወጣው መግለጫ ላይ ክለቦች ከደሞዝ አከፋፈል ጋር በተያያዘ

* ለ ፕርሪሚየር ሊግ ክለቦች
* ለከፍተኛ ሊግ
* ለ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ
* ከ 20 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ እንዲህም በፌዴሬሽኑ ስር ተመዝግበው ለሚወዳደሩ ክለቦች በሙሉ ክለቦች በገቡት ውል መሰረት ለ ተጨዋቾች ደሞዝ እንዲከፍሉ እና ይህ ካልሆነ ግን እስከ ሐምሌ 5 ድረስ መክፈል ላልቻሉ ክለቦች ግልጋሎት እንደማይሰጥ መልእክቱን ማስተላለፉ አይዘነጋም ።

ይሁን እንጂ ማህበሩ በተደጋጋሚ ሲገልፀው እንደነበር ተጨዋቾቻችን ከደሞዝ አከፋፈል ጋር አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን ሲገልፅ እንደነበር የሚታወስ ነው። ነገር ግን ጥቂት ክለቦች አሁንም መንግስት ያወጣውን አዋጅ በመተላለፍ እና ውል ባለማክበራቸው ምክንያት ተጨዋቾቻንን ለ ትልቅ የሞራል ኪሳራ እና የመብት ጥሰት ዳርጎዋቸዋል።

በመሆኑም ማህበራችን ከተቋቋመባቸው ዋነኛ አላማዋች አንደኛው የተጨዋቾች መብት ማስከበር ነው እና ከዚህ በኃላ ክፍያ ለማይፈፅሙ ክለቦች በህግ እንደምን ጠይቅ ከወዲሁ እናሳውቃለን ሲል በላከው ደብዳቤ አሳውቋል ።

via- EPFA

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...