መነሻ ገጽ ዜናዎች “የተጫዋች ደሞዝ የማይከፍሉ ክለቦች ላይ እርምጃ ይወሰዳል ” አቶ ኢሳያስ ጅራ
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የተጫዋች ደሞዝ የማይከፍሉ ክለቦች ላይ እርምጃ ይወሰዳል ” አቶ ኢሳያስ ጅራ

አጋራ
አጋራ

 

በመጀመሪያው ዙር በተደጋጋሚ ይሰሙ ከነበሩ ዜናዎች መካከል የክለቦች የደሞዝ አለመክፈል እንደሆነ የሚታወስ ነው ::

 

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ኢሳያስ ጅራ እንዳስታወቁት የሊግ ኮሚቴው በሁለተኛው ዙር የሊጉ ውድድሮች ላይ የተጫዋች ደሞዝ በወቅቱ የማይከፍሉ ክለብክች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወሰድ እና ለዛም ይረዳ ዘንድ አስፈላጊው ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ በውይይቱ ላይ አስታውቀዋል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...