ከሳምንት በፊት ከአዳማ ከተማ ጋር የተለያየው ዮናስ በርታ ወላይታ ድቻ ለመግባት ከጫፍ ደርሷል።

የቀድሞ የባህርዳር ከተማ፣ደቡብ ፖሊስ አማካይ ዮናስ በርታ ከሳምንት በፊት ከአዳማ ከተማ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ የሚታወስ ሲሆን ። በቅርብ ቀን በአንድ አመት የውል ኮንትራት ወላይታ ድቻ ሊቀላቀል እንደሚችል መረጃዎች እየጠቆሙ ይገኛሉ።
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ