መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና አስራት ቱንጆ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር እሚያቆየውን ዉል ፈርሟል
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

አስራት ቱንጆ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር እሚያቆየውን ዉል ፈርሟል

አጋራ
አጋራ

 

ከሰበታ ከነማን በቃል ደረጃ ተስማምቶ የፌዴረሽኑን ውል ይፈርማል ተብሎ ቢጠበቅም ዛሬ ከሰዓት ከኢትዮጵያ ቡና  ጋር  ለሁለት የሚያቆየውን  ውል ለመፈረም ተስማምቷል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት መሃል ሜዳ ላይ ጥሩ ብቃቱን ያሳየው አስራት ቱንጆ አዲስ ውል መፈረሙን ተከትሎ ከክለቡ ጋር ለመቀጠል የተስማማ ሶስተኛ ተጨዋች ሆኗል።ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ቡና የእቡበከር ነስሩና እያሱ ታምሩ ውል ማራዘሙ እሚታወስ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...