ሦስተኛ የሊግ ጨዋታቸውን በሜዳቸው ዋዲ ደግላን የገጠመት ፔትሮጀቶች በሽመልስ በቀለ ሁለት የመጀመርያ ኣጋማሽ ግቦች ታግዘው ሙሉ ሦስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል።የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎችን ከዛማሌክና ኢስማዒልያ ጋር ኣቻ የተለያዩት ፔትሮጀት በትላንቱ ድል ታግዘው ነጥባቸውን ኣምስት ማድረስ ችለዋል።
በግብጹ ክለብ ኣምስተኛ ዓመቱን የያዘው ሽመልስ በሦስቱ ጨዋታዎች ቡድኑን በኣለቃነት መምራት ችሏል።
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ