መነሻ ገጽ Uncategorized ፔትሮጀት በሽመልስ በቀለ ሁለት ጎሎች ኣሸነፈ
Uncategorizedኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ፔትሮጀት በሽመልስ በቀለ ሁለት ጎሎች ኣሸነፈ

አጋራ
አጋራ

ሦስተኛ የሊግ ጨዋታቸውን በሜዳቸው ዋዲ ደግላን የገጠመት ፔትሮጀቶች በሽመልስ በቀለ ሁለት የመጀመርያ ኣጋማሽ ግቦች ታግዘው ሙሉ ሦስት ነጥብ ማሳካት ችለዋል።የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎችን ከዛማሌክና ኢስማዒልያ ጋር ኣቻ የተለያዩት ፔትሮጀት በትላንቱ ድል ታግዘው ነጥባቸውን ኣምስት ማድረስ ችለዋል።

በግብጹ ክለብ ኣምስተኛ ዓመቱን የያዘው ሽመልስ በሦስቱ ጨዋታዎች ቡድኑን በኣለቃነት መምራት ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...