መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፍቓዱ ደነቀ የድሬዳዋ የመጀመርያ ፈራሚ ሆኗል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ፍቓዱ ደነቀ የድሬዳዋ የመጀመርያ ፈራሚ ሆኗል

አጋራ
አጋራ

ዮውሃንስ ሳህሌን ኣሰልጣኝ ኣድርጎ የሾመው ድሬዳዋ ኣምና ከመቐለ ከተማ ጋር የተሳካ ዓመት ያሳለፈውን ፍቃዱ ደነቀን ማስፈረም ችሏል።ከኣሌክስ ተሰማ ጋር በመጣመር ጠንካራ የተከላካይ መስመር መስራት የቻለው ፍቃዱ የኣሰልጣኙን መንገድ በመከተል ወደ ትውልድ ሃገሩ ድሬ መመለስ ችሏል።

የቅዱስ ጊዮርጊስ ውጤት የሆነው የቀድሞው የኢትዮጵያ ንግድባንክ ተጨዋች ፍቃዱ ደነቀ ሃገሩን በወጣት ቡድን መወከል ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...