ፌደሬሽኑ ወላይታ ድቻን በዝምታ ሲታለፍ ኢትዮጵያ ቡና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ደርሶታል።
በ15ኛው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻን አስተናግዶ 3-1 ማሸነፉ ይታወሳል። ሆኖም በጨዋታው በደጋፊዎች መሀል በተፈጠረው ችግር የዲሲፕሊን ኮሚቴው ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ ቡና በድጋሚ ጥፋት እንዳያጠፋ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ሲሆን። ወላይታ ድቻ በዝምታ ታልፏል።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ