የኢትዮጲያ እግርኳስ ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ረቡዕ ምሽት ይፋ ባደረገው መረጃ የተጨዋቾቹን ደመወዝ ከፍሏል ሲል ፋሲል ከነማን አመሠገነ፡፡
ይህም ፋሲል ከነማን 8ኛው የተጨዋቾቹን ሙሉ ደመወዝ የከፈለ 8ኛው የፕሪሚየር ሊጉ ክለብ አድርጎታል፡፡ በሊጉ ቀሪ 8 ክለቦች አሁንም የተጨዋቾቻቸውን ደመወዝ አጠቃለው አለመክፈላቸው ታውቋል፡፡

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ