መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ የሱራፌል ዳኛቸውን ውል አራዝሟል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ የሱራፌል ዳኛቸውን ውል አራዝሟል

አጋራ
አጋራ

 

ፋሲል ከነማ እግርኳስ ክለብ በ2012 የውድድር ዘመን ለቡድኑ ጥሩ ግልጋሎት ሲሰጥ የቆየውን የአማካይ ስፍራ ተጫዋቾች ሱራፌል ዳኛቸውን ለተጨማሪ አመታት የሚያቆየውን ውል አስፈርሟል።

የፋሲል ከነማ የቦርድ አመራሮች የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር የጨረሱ ሲሆን ሱራፌል ዳኛቸውን ለመጭው ሁለት አመት በክለባቸው የሚያቆየውን ውል ያስፈረሙ ሲሆን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዝውውር መስኮቱን በሚከፍትበት ጊዜ ውሉ እንደሚፀድቅ ክለቡ በይፋዊ ገፁ አስታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...