መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከነማ እና ያሬድ ባየህ ከስምምነት አልደረሱም !
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ፋሲል ከነማ እና ያሬድ ባየህ ከስምምነት አልደረሱም !

አጋራ
አጋራ

 

ከሳምንታት በፊት ለአፄዎቹ ቀጣዮቹን ዓመታት ለመጫወት ተስማምቶ የነበረው የቡድኑ የኋላ ደጅን ያሬድ ባየህ አሁን ላይ ከስምምነት አለመድረሳቸው ታውቋል ።

ሀትሪክ ስፖርት ለማወቅ እንደቻለችው ያሬድ ባየህ እና ፋሲል  ክለቡ ለተጫዋቹ የገባውን ቃል ካለፈፀመ  ስምምነታቸው ቀጣይነት እንደሌለው ለማወቅ ችላለች ።

ይህንንም ተከትሎ ያሬድ ባየህ   ከኮንትራት ነፃ መሆኑን ተከትሎ ወደ ሌላ ክለብ የማቅናት እድል ይኖረዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...