መነሻ ገጽ ዜናዎች ፋሲል ከተማ ናይጀርያዊውን ኢዙ ቦቦ ኣዙካን ኣስፈረመ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግፋሲል ከተማ

ፋሲል ከተማ ናይጀርያዊውን ኢዙ ቦቦ ኣዙካን ኣስፈረመ

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ ዝውውር መስኮት በንቃት እየተሳተፋ ሚገኙት ኣጼዎቹ ኣምና በኣጥቂ ክፍል የታየባቸውን ክፍተት ለመቅረፍ ናይጀርያዊ ኣጥቂ ኢዙ ቦቦ ኣዙካን በሁለት ዓመት ውል ማስፈረም ችሏል።

ከ2008-2018 ለ 14 ክለቦች መፈረም የቻለው ኣዙካ ለሳንሻይን ስታርስ(ናይጀርያ)፣ኣል ኢትሃድ ትሪፖሊ(ሊብያ)፣ኣርትይሽ ፓልቮዳር(ካዛኪስታን)፣ዬኒ ማላትያስፖር(ቱርኪ) መጫወት ችሏል።ከ2012 በኃላ በክለብ ደረጃ 95 ጨዋታዎችን ያካሄደ ሲሆን 19 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።ኣዙካ ለመጨረሻ ጊዜ የተጫወትበት ክለብ በህንድ ሊግ ለሚሳተፈው ጃምሸድፑር ሲሆን 4 ጨዋታዎች ላይ መጫወት ችሏል።

በብሄራዊ ቡድን ደረጃም ከ23 ዓመት በታች ናይጀርያ ብሄራዊ ቡድን 4 ጨዋታዎች ኣድርጎ ሁለት ግብ ማስቆጠር ችሏል። በክረምቱ 10 ተጨዋቾችን ያስፈረሙት ፋሲሎች በ2011 የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ለዋንጫ ሊፎካከሩ እንደሚችሉ ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...