መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ ፊሊፕ ኦቮኖ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ፊሊፕ ኦቮኖ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል

አጋራ
አጋራ

 

በ2010 መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቅሎ ላለፋት ሁለት ዓመታት የምዓም አምበሶች ግብ ክልልን የጠበቀው ፊሊፕ ኦቮኖ ቀጣይ ውድድር ዓመት ከመቐለ ጋር ለመቀጠል ከስምምነት መድረሱ የክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ አድራሻ አስታውቋል።

የኢኳቶሪያል ብሄራዊ ቡድን አንደኛ ተመራጭ የሆነው ኦቮኖ መቐለ 70 አንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን አንዲሆን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ካበረከቱት ተጨዋቾች በቀዳሚነት ሚጠቀስ ነው።

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በመቐለ እያካሄዱ ሚገኙት የገብረመድህን ሃይለ ስብስብ በሚቀጥሉት ቀናት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ስሙ እየተያያዘ ያለውን የእጥቂያቸው አማኑኤል ገብረሚካኤል ውልን ለማራዘም ከተጨዋቹ ጋር ድርድር ሊያደርጉ አንደሚችሉ ይገመታል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...