መነሻ ገጽ አፍሪካ ፊሊፕ ኦቮኖ ለኢኳቶሪያል ጊኒ ክለብ ፊርማውን አኖረ
አፍሪካዜናዎች

ፊሊፕ ኦቮኖ ለኢኳቶሪያል ጊኒ ክለብ ፊርማውን አኖረ

አጋራ
አጋራ

 

ያለፉትን ዓመታት በመቐለ 70 እንደርታ አስደናቂ ብቃቱን በማሳየት የሊጉ ኮከብ ግብ ጠባቂ በመባል የተመረጠው ፍሊፕ ኦቮኖ በይፋ ከደቂቃዎች በፊት ፉትሮ ከንግስን መቀላቀል ችሏል ።

ኢኳቶሪያል ጊኒያዊው የመቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ ከሀገራችን አራት ክለቦች ጥያቄዎች የቀረቡለት ቢሆንም ከስምምነት መድረስ አለማቻሉን የሰርነስ ሶከር ኤጀንሲ እና የተጫዋቹ ወኪል አቶ ሳምሶን ነስሮ ገልፀዋል ።

ፍሊፕ ኦቮኖ በተለይም ፊርማውን ገና ትናንት ማምሻውን ማኖሩን ተከትሎ ከዚህ ቀደም ወደ ሀገሩ ሳያቀና በተለያዩ ሚዲያዎች የተሰሩበት ዜናዎች ሊያደርጋቸው አስቧቸው ለነበሩት ዝውውሮች ስንክሳር እንደነበረበት እና እንዳሳዘነው ለማወቅ ችለናል ።


የ 27 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ፍሊፕ ኦቮኖ በቀጣዪ የውድድር ዓመት የካፍ ሻምፒንስ ሊግ ውድድር የፉትሮ ኪንግስን መረብ በመጠበቅ የሚወዳደር ይሆናል ።

ፍሊፕ ኦቮኖ የክለቡ ከፍተኛ ተከፋይ ከመሆኑ በላይ የሀገሪቱን የዝውውር ሪከርድ በመስበር ክለቡን ሲቀላቀል በፉትሮ ኪንግስ የቤት ፣ መኪና እንዲሁም ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች በኮንትራቱ ላይ መካተቱን አቶ ሳምሶን ገልፀውልናል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...