መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ ፊሊፕ ኦቮኖ ለብሄራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለታል !
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ፊሊፕ ኦቮኖ ለብሄራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለታል !

አጋራ
አጋራ

 

የመቐለ 70 እንደርታው ኢኮቶሪያል ጊኒያዊው ግብ ጠባቂ ፍሊፕ ኦቮኖ ኢኮቶሪያል ጊኒ ላለባት የአፍሪካ ዋንጫ ለብሄራዊ ቡድኑ መጠራቱን የኢኮቶሪያል ጊኒ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቆል ::

ፊሊፕ ኦቮኒ በመቐለ 70 እንደርታ ድንቅ እንቅስቃሴን እያሳያ ሲገኝ በፕርሚየር ሊጉ ከሚገኙ የውጭ ሀገር ተጫዋቾች በቀዳሚነት የተጠራው ተጫዋች ለመሆን ችሏል ::

ፊሊፕ ኦቮኖ ከሳምንታት በሃላ በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታ ኢኮቶሪያል ጊኒ ከሊቢያ ጋር ላለባቸው ወሳኝ ጨዋታ መጠራቱ ታውቋል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...