መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፈረሰኞቹ የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ቀጥረዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎች

ፈረሰኞቹ የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ቀጥረዋል

አጋራ
አጋራ

 

ቅዱስ ጊዮርጊስ የቀድሞው አሰልጣኙን ዳግም ቀጥሯል !

 

ከአሰልጣኝ ሰርጅዮ ዚቪጅኖቭ ጋር የተለያዩት ፈረሰኞቹ የቀድሞው አሰልጣኛቸውን ማርት ኖይን በድጋሚ መቀጠራቸውን ታውቋል ::

 

ሆላንዳዊው የቀድሞው የፈርሰኞቹ አሰልጣኝ ከዚህ ቀደሞ በክለቡ ሲያሰለጥኑ የፊታችን ማክሰኞ አዲስ አበባ ገብተው ረቡዕ ስራ እንደሚጀምሩ ለማወቅ ተችሏል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...