ቅዱስ ጊዮርጊስ የቀድሞው አሰልጣኙን ዳግም ቀጥሯል !
ከአሰልጣኝ ሰርጅዮ ዚቪጅኖቭ ጋር የተለያዩት ፈረሰኞቹ የቀድሞው አሰልጣኛቸውን ማርት ኖይን በድጋሚ መቀጠራቸውን ታውቋል ::
ሆላንዳዊው የቀድሞው የፈርሰኞቹ አሰልጣኝ ከዚህ ቀደሞ በክለቡ ሲያሰለጥኑ የፊታችን ማክሰኞ አዲስ አበባ ገብተው ረቡዕ ስራ እንደሚጀምሩ ለማወቅ ተችሏል ::
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ