መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ከባህርዳር ከተማ ጋር ለመቆየት ተስማምቷል
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው ከባህርዳር ከተማ ጋር ለመቆየት ተስማምቷል

አጋራ
አጋራ

 

ባሳለፍነው ማክሰኞ ባህርዳር ከተማ በሜዳው ከደቡብ ፖለስ ጋር እቻ መለያየቱን ተከትሎ ከደጋፊዎች በደረሰባቸው ተቃውሞ ምክንያት ከጨዋታው በኃላ ከእሰልጣንነታቸው ራሳቸው ማንሳታቸውን ገልፀው የነበሩት ጳውሎስ ጌታቸው ወደ ስራቸው መመለሳቸው ታውቋል።

ዛሬ ስብሰባ ያደረገው የባህርዳር ከተማ ቦርድ የተጨዋቾችን ፍላጎት በመጠየቅ የነበሩት ችግሮችን በመፍታት ጳውሎስ ጌታቸው ወደ ስራው እንዲመለስ እድርገዋል።

33 ነጥቦችን በመያዝ 6ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ባህርዳር ከተማ በመጀመርያ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዓመት ተሳትፏቸው እያሳዩ ሚገኙት ብቃት እሚበረታታና ያልተገመተ ነው።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...