መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ግርማ ደሲሳ ወደ ባህር ዳር መመለሱ ተሰማ !
ባህርዳር ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ግርማ ደሲሳ ወደ ባህር ዳር መመለሱ ተሰማ !

አጋራ
አጋራ

ከጣና ሞገዶቹ አፄዎቹን ተቀላቅሎ የነበረው የመስመር ተጫዋች ግርማ ደሲሳ ዳግም ወደ ባህር ዳር መመለሱ ተገልጿል ።

ግርማ ደሲሳ ከሳምንታት በፊት ለፋሲል ከተማ የስምምነት ፊርማ ቢፈርምም ዝውውሩ አለመፅደቁን ተከትሎ የጣና ሞገዶቹ ጋር ለመቆየት መስማማቱ ተነግሯል ።

ውድ የሀትሪክ ስፖርት ቤተሰቦቻችን ይፋዊ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የዝውውር መስኮት በመጪው መስከረም 2 ሲከፈት ከዚህ ቀን በፊት የሚደረጉ ዝውውሮች በስምምነት ብቻ የሚደረጉ ሲሆኑ የሚፀድቁት የዝውውሩ መስኮት ሲከፈት እንደሆነ እንድታውቁልን እንጠይቃለን ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...