ደረጄ በላይን በአሰልጣኝነት የቀጠረው ጌዲኦ ዲላ ደረሰ ተሰማን ከሃላባ አስፈርመዋል።
ፕሪምየር ሊጉን ለመቀላቀል ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ ሚገኙት ጌዲኦዎች የክረምቱ አምስተኛ ፈራሚያቸውን ደረሰ ተሰማን ከሃላባ አድርገዋል።
ብዙ ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳለፍ ሚታወቀው ደረጄ በላይ ጌዲኦ ዲላን ወደ ፕሪምየር ሊግ ያሳድጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ