መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጋቶች ፓኖም በኢትዮጵያ ቡና ለአንድ አመት ለመቆየት ተስማምቶ ከደቂቃዎች በፊት ፊርማውን አኑሯል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ጋቶች ፓኖም በኢትዮጵያ ቡና ለአንድ አመት ለመቆየት ተስማምቶ ከደቂቃዎች በፊት ፊርማውን አኑሯል።

አጋራ
አጋራ

ጋቶች ፓኖም በኢትዮጵያ ቡና ለአንድ አመት ለመቆየት ተስማምቶ ከደቂቃዎች በፊት ፊርማውን አኑሯል።
ጋቶች ፓኖም እና ኢትዮጵያ ቡና ውላቸው መጋቢት 30 ቀን 2009 የሚያበቃ መሆኑን ተከትሎ ተጫዋቹ እና ኢትዮጵያ ቡና ለረጅም ሳምንታት የፈጀ ድርድር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ጋቶች ፓኖም በኢትዮጵያ ቡና ለአንድ አመት ለመቆየት ተስማምቶ ከደቂቃዎች በፊት ፊርማውን አኑሯል።
ወርሃዊ 125 ሺህ ብር ደመወዝ ያገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...