መነሻ ገጽ ዜናዎች ጅማ አባ ጅፋር ለሁለት ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ ወረቀት ስጥቷል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግጅማ አባጅፋር

ጅማ አባ ጅፋር ለሁለት ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ ወረቀት ስጥቷል

አጋራ
አጋራ

 

ጅማ አባ ጅፋር ለሁለት የወጭ ዜጋ ተጫዋቾች አጥቂው ያኩቡ መሀመድ እና ግብ ጠባቂው ሙሀመድ ሙንታሪ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ሰጥቷል።

 

በክረምት የዝውውር መስኮት ቡድኑን የተቀላቀሉት ተጫዋቾቹ ከለቡን በአቋም መውረድ ምክንያት በሚፈልጋቸው መንገድ እያገለገሉ አለመሆናቸውን ተከትሎ ነው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ የደረሳቸው። ተጫዋቾቹ በቀጣይ አቋማቸውን የማያስተካክሉ ከሆነ ክለቡ አርምጃ እንደሚወስድ ነው ያገኘነው መረጃ የሚያመላክተው። አጥቂው ያኩቡ መሀመድ አራት ጨዋታዎችን በቋሚ አሰላለፍ ተካቶ ጨዋታውን ሲጀምር በሁለት ጨዋታዎች ደግሞ ተቀይሮ መግባት የቻለ ሲሆን ግብ ጠባቂው ሙሀመድ ሙንታሪ ደግሞ በሶስት ጨዋታዎች ብቻ ተሰልፎ መጫወት ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...