መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ጃኮ አረፋት ሰበታ ከተማን ለመቀላቀል ከጫፍ ሲደርስ አክሊሉ አየነው ወልዋሎ አ.ዩን ለሙከራ ተቀላቅሏል።
ሰበታ ከተማወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጃኮ አረፋት ሰበታ ከተማን ለመቀላቀል ከጫፍ ሲደርስ አክሊሉ አየነው ወልዋሎ አ.ዩን ለሙከራ ተቀላቅሏል።

አጋራ
አጋራ

የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአንደኛ ዙር ተጠናቆ ተጫዋቾች እረፍት ላይ ቢሆኑም ክለቦች ግን በዝውውር ገበያው ላይ ተጠምደዋል። የካቲት 16 2012 ዓ.ም በጀመረው እና እስከ መጋቢት 16 2012 ዓ.ም በሚቆየው የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ክለቦች በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረሙ ይጠኛሉ።

በዚህ መሰረትም የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ፣ ወላይታ ድቻ፣ ባህር ዳር ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ አጥቂ የነበረው ጃኮ አረፋት አዲስ አዳጊውን እና በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚያሰለጥነውን ሰበታ ከተማን ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱን ሀትሪክ ስፖርት ያገኘችው መረጃ ያመላክታል።

በሌላ የዝውውር ዜና የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና እና የደደቢት የመሀል ተከላካይ የነበረው አክሊሉ አየነው ከወልዋሎ አ.ዩ. ጋር የሙከራ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል። አክሊሉ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከተለያየ በኋላ ያለ ክለብ መቆየቱ ይታወሳል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...