መነሻ ገጽ ዜናዎች ዶ/ር እያሱ መርሀፅድቅ አዲሱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሹመዋል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ዶ/ር እያሱ መርሀፅድቅ አዲሱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሹመዋል።

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ባደረገው ስብሰባ በአዲሱ የሪፎርም አደረጃጀት መሠረት ሁለት ሹመቶችን መስጠቱን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።

በስብሰባው ፌዴሬሽኑ በአዲስ መልክ ባዘጋጀው የአደረጃጀት ሪፎርም ጥናት መሠረት የሰው ሃብት አደረጃጀት ምደባው በአዲስ መልክ በአስቸኳይ እንዲጠናቀቅ ውሳኔ ማስተላለፉን ገልጿል።

ይሄንኑ ተግባራዊ ለማድረግ ሁለት ሹመቶችን የሰጠ ሲሆን በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊነት ዶክተር ኢያሱ መርሃፅድቅን መሾሙን አመልክቷል።

ስራ አስፈጻሚው አቶ ሰለሞን ገብረሥላሴን በፌዴሬሽኑ ምክትል ዋና ፀሐፊነት እና በእግር ኳስ ልማት ኃላፊነት መመደቡንም ገልጿል።

አቶ ሰለሞን ገብረሥላሴ ዶክተር ኢያሱ ከመሾማቸው በፊት የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ዋና ጸሐፊ ሆነው አገልግለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...