መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬድዋ ከተማ ተጫዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬድዋ ከተማ ተጫዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል

አጋራ
አጋራ

በዝውውር መስኮቱ የነቃ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት ድሬድዋ ከተማዎች ከደቂቃዎች በፊት የሰበታ ከተማውን የአማካይ ተከላካዩን ይስሐቅ መኩሪያን ማስፈረማቸው ታውቋል ፡፡

 

ይስሐቅ መኩሪያ በድሬድዋ ከተማ ቤት የሚያቆየውን የአንድ አመት ውል ሲፈራረም በቆየታው ለቡድኑ ትልቅ ሚናን እንደሚጫወት ሲጠበቅ ከእሱ በተጨማሪ በቦታው ተሰልፎ ክለቡን ለማገለገል ከዲሞክራቲክ ኮንጎው ፍሬድ ሙሹንዲ እና ከድር አዩብ ብርቱ ፉክክር እንደሚጠብቀው መገመት አያደዳግትም ።
ኢሳቅ መኩሪያ ከዚህ ቀደም በሰበታ ፤ ባህርዳር ከተማ ፤ ጅማ አባጅፋር እንዲሁም በፋሲል ከተማ መጫወት ችሏል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...