መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ያፈራችው መሀመድ መሀመድ ኦስማን (ድራጎን) ሂወቱ አልፋል
ዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ያፈራችው መሀመድ መሀመድ ኦስማን (ድራጎን) ሂወቱ አልፋል

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ አሸናፊ የነበረው ስመ ገናናው ጥጥ ማህበር/ ኮተን/ ለመጀመሪያ ግዜ ከኢትዮጵያ ወደ ጋና አቅንቶ አሻንቲ ኮቶኮን በገጠመበት ቢሸነፍም በመጀመሪያ ተሳትፏችን በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ የማይረሳ አሻራውን ቡድኑ ባሳረፈበት ወቅት የቡድኑ አባል የነበረ ሁለት ቁጥር መለያ በመልበስ በተከላካይ ስፍራ በመጫወት እየተምዘገዘገ ኳስን ያወጣ ስለነበር ከመታወቂያ ስሙ ይልቅ ድራጎን በመለው ስሙ ገኖ ይታወቅ የነበረው ድሬዳዋ ያፈራችው መሀመድ ኡስማን በሳለፍነው አርብ ጥር 8/2012 አርፏል።


መሀመድ ኡስማን በ4ኛው እና 5ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያን በመወከል በወቅቱ ከነበሩት ዝነኞች ሉቿባ ሳሎን እና ኢታሎ ባሳሎ ተጫውተዋል። ለሀረርጌ ምርጥ የተጫወተ ሲሆን። አግር ኳስ ካቆመ በኃላ የአሰልጣኝነት ስልጠና ጀርመን ሀገር በመውሰድ በአንድ ወቅት የሶማሊያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጥኗል። በመሀመድ ኡስማን (ድራጎን) የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ ለቤተሰቦቹ ወዳጅ አድናቂዎቹ መፅናናትን እንመኛለን

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...