መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ ጋናውያን ተጫዋች አስፈርሟል።
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ ጋናውያን ተጫዋች አስፈርሟል።

አጋራ
አጋራ

 

በሁለተኛው ዙር እራሱን ለማጠናከር በንቃት እተሳተፈ ያለው ድሬዳዋ ከተማ የመሀል ተከላካዩ ክዌክ አንዶህ እና የአጥቂ መስመር ተጫዋቹ ፉሰይ ኑሁን አስፈርሟል።

የቀድሞ የመቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች ፉሰይ ነይሁ ከደደቢት ከሳምንታት በፊት ከተለያየ በኋላ ወደ ቡርቱካናማዎቹን ተቀላቅሏል። ሌላኛው የክለቡ ፈራሚ የሆነው ክዌክ አንዶህ ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ተለያይቶ ወደ ወልቂጤ ያመራል ቢባልም ሳይሳካ ቀርቶ ወደ ድሬዳዋ አምርቷል። የሁለቱም ቡድን ተጫዋቾች የጤንነታቸው ሁኔታ በሚገባ የታየ ሲሆን በአንድ አመት የውል ኮንትራት ፊርማቸው ያኖሩ ሲሆን። የስራ ፍቃዳቸውን ጨርሰው ከሳምንት በኋላ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...