መነሻ ገጽ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኙን አሰናበተ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግድሬዳዋ ከተማ

ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኙን አሰናበተ

አጋራ
አጋራ

ድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ ስምኦን አባይን አሰናበተ።

የክለቡ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ እንዳስታወቀው ክለቡ አሰልጣኙን ለማሰናበት የተገደደው በዚህ አመት ክለቡ ያስቀመጠላቸው ቅድመ ሁኔታወች ማሟላት ባለመቻሉ መሆኑን ጠቅሷል። አሰልጣኙ በክለቡ ለተከታታይ 3 አመታት የቆዩ ሲሆን። ሁለት ግዜ በተመሳሳይ ዋና አሰልጣኞች ሲሰናበቱ ክለቡን በመረከብ ማሰልጠን ችለዋል። ክለቡም በምክትል አሰልጣኝ ፍስሀ ጡዑመልሳን በጊዚያዊነት የሚመራ ሲሆን። ጊዚያዊ አሰልጣኙ ከስሁል ሽረ ጋር ባላቸው ጨዋታ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። ድሬዳዋ በ13 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...